በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የላሊበላን ውቅር አብያተክርስቲያን ለመጠገን የገንዘብ እርዳታ ተገኘ


ላሊበላ ቤተ ገብርኤል
ላሊበላ ቤተ ገብርኤል

የሃገር ቅርሶችን መጠበቅና መንከባከብ የመላ ኅብረተሠቡ ኃላፊነት መሆን እንዳለበት አንድ የመንግሥት ባለሥልጣን አስገነዘቡ፡፡

ከላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያን መካከል ሁለት አብያተክርስቲያን ለመጠገን የሚያግዝ የገንዘብ እርዳታም ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ መንግሥት ተለግሷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የላሊበላን ውቅር አብያተክርስቲያን ለመጠገን የገንዘብ እርዳታ ተገኘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

XS
SM
MD
LG