No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ እንደራሴዎች ምክር ቤት በትናንትናው እለት፣ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን እንዲመሩ ያጯቸውን አንተኒ ብሊንከንን ሹመት አጽድቋል፡፡