ዋሽንግተን —
ሕጉን በሥልጣናቸው ውድቅ እንደሚያደርጉት ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ዝተው የነበረ ቢሆንም፥ ምክር ቤቱ ሕጉን ያሳለፈበት የድምፅ ብዛት ያንን የፕሬዘዳንቱን ሥልጣን ማቆም የሚችል ሆኗል።
ባራክ ኦባማ በፕሬዘዳንታዊ ሥልጣናቸው ያሳለፉት ሕግ በኮንግሬሱ ውድቅ ሲደረግ የትላንቱ የመጀመሪያው ነው ተብሏል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።