እአአ ጥር 6 ቀን 2021 በአሜሪካ ም/ቤት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት የሚመረምረው ኮሚቴ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕን ቃላቸውን እንዲሰጡ ለመጥራት ትናንት ሐሙስ በሙሉ ድምፅ ወስኗል።
ውሳኔው ትረምፕ ያለፈውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት በሃይል ለመቀልበስ በተደረገው ሙከራ የተጫወቱትን ሚና በተመለከተ ለምሥክርነት እንዲቀርቡ በሕግ ያስገድዳል ማለት ነው።
እአአ ጥር 6 ቀን 2021 በአሜሪካ ም/ቤት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት የሚመረምረው ኮሚቴ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕን ቃላቸውን እንዲሰጡ ለመጥራት ትናንት ሐሙስ በሙሉ ድምፅ ወስኗል።
ውሳኔው ትረምፕ ያለፈውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት በሃይል ለመቀልበስ በተደረገው ሙከራ የተጫወቱትን ሚና በተመለከተ ለምሥክርነት እንዲቀርቡ በሕግ ያስገድዳል ማለት ነው።