በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባል ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ለማደስ ሀሳብ አቀረቡ


ኤርትራ አስመራ
ኤርትራ አስመራ

ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ፈጥሮ አሸባሪነትን ለመዋጋት አጋርነትን መፍጠር የሚያስፈልግበት ጊዜ ደርሷል ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ሪፓብሊካን አባል ተናገረዋል፡፡

ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ፈጥሮ አሸባሪነትን ለመዋጋት አጋርነትን መፍጠር የሚያስፈልግበት ጊዜ ደርሷል ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ሪፓብሊካን አባል ተናገረዋል፡፡

በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የካሊፎርኒያ ግዛት ተወካይ ዴና ሮባቼር ብሔራዊ መከላከያን በሚመለከት በሚፈቅደው ሕግ ላይ ለውጥ አንዲደረግ ሀሳብ አቅርበዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባል ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ለማደስ ሀሳብ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG