በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታይዋን ጉዳይ በባይደን እና ሺ ፒንግ ውይይት ዋና አጀንዳ ነበር


የታይዋን ጉዳይ በባይደን እና ሺ ፒንግ ውይይት ዋና አጀንዳ ነበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

የአሜሪካው ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ በታይዋን ጉብኝት ሊያደርጉ ይችላሉ የሚለው ዜና መሰማት ከጀመረ ጀምሮ በአሜሪካና ቻይና መሃል ውጥረት አይሎ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ፕሬዝደንት ጆ ባይደንና የቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ትናንት ሃሙስ ረዘም ያለ የስልክ ውይይት አድርገዋል።

ናንሲ ፔሎሲ በታይዋን ጉብኝት የሚያደርጉ ከሆነ አሜሪካ “ጠንከር ያለና የማይቀር የአጸፋ እርምጃ ይጠብቃታል” ስትል ቤጂንግ አስጠንቅቃለች።

XS
SM
MD
LG