No media source currently available
የአሜሪካን ሕዝብ ሃሣብን የመግለፅ መብቶች “ከጥቃት ለመከላከል” በሚል በማኅበራዊ መገናኛ መረቦች ላይ ቁጥጥር የሚያሰፋ የአፈፃፀም ትዕዛዝ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትናንት፤ ግንቦት 20/2012 ዓ.ም. ፈርመው አውጥተዋል።