በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ዐቃቤ ሕግ ከቦይንግ ኩባንያ እና ተጎጂ ቤተሰቦች ጋራ እየተወያየ ነው


ፎቶ ፋይል፦ የቦይንግ አዲስ የተስፋፋው 737 ማቅረቢያ ማዕከል ሲያትል
ፎቶ ፋይል፦ የቦይንግ አዲስ የተስፋፋው 737 ማቅረቢያ ማዕከል ሲያትል

በቦይንግ ኩባኒያ ላይ ሊቀርብ የሚችለውን ክስ ተከትሎ፣ የአሜሪካ ዐቃቤ ሕግ፥ ከኩባኒያው እና ከተጎጂ ቤተሰቦች ጋራ ውይይት እያካሔደ ነው፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ዐቃቤ ሕግ ከቦይንግ ኩባንያ እና ተጎጂ ቤተሰቦች ጋራ እየተወያየ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:50 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፍትሕ ሚኒስቴር፣ ቦይንግ ኩባንያ በወንጀል ይከሰስ እንደኾን ውሳኔ ለመስጠት ቀነ ገደብ ካስቀመጠበት ከሰኔ 30 ቀን በፊት፣ ዐቃቤ ሕጎች፥ ከኩባንያው እና በአውሮፕላኖቹ አደጋዎች ሕይወታቸው ካለፈ መንገደኞች ቤተሰቦች ጋራ እየተነጋገረ መኾኑን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡

በቦይንግ ኩባኒያው ላይ እየተሰነዘሩ ባሉት ክሶች እና በቀረበው የጥፋተኝነት ዕምነት ድርድር ጉዳይ ላይ በተለያዩ የዜና አውታሮች የተጠናቀሩ ዘገባዎችን ያካተተው ዝግጅት ዝርዝሩን ይዟል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG