ኒውዮርክ —
ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ በስደተኞች ጉዳይ አቢይ ተዋናይ ሆና ነው የሰነበተችው። ስደተኞችና ፍልሰተኞችን መልሶ ለማቋቋምና የሥራ እድል ለመፍጠር ከአውሮፓ ህብረት የ500 ሚሊዮን ዶላር እርዳታና ብድር አግኝታለች።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
ሔኖክ ሰማእግዜር