በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር በባህርዳር


በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር ትላንት ከባህርዳር ከንቲባ ጋር በተለያዮ ጉዳዮች ላይ እንደመከሩ ተገለፀ።

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር ትላንት ከባህርዳር ከንቲባ ጋር በተለያዮ ጉዳዮች ላይ እንደመከሩ ተገለፀ።

የባህርዳር ከተማ ከንቲባ ሙሉቀን አየሁ እንዳስረዱት፣ ከመከሩባቸው ጉዳዮች ውስጥ በወጣቶች ሥራ ፈጠራ፣ በጣና ሀይቅ ላይ ስለተከሰተው የእምቦጭ አረምና በኢንቨስትመንት ዙርያ ያደረጓቸው ዋና ዋናዎቹ ነበሩ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ራይነር በባህርዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:23 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG