በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር - በጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ


በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር

የጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ ማኅበረሠቦችን በማቀራረብ፣ በተጀመረው ለውጥ አውንታዊ ሚና አንዲጫወቱ የክልሉ ፕሬዚዳንት ጥሪ አቀረቡ፡፡ በዘውግ መሥመር ሁኔትዎችን መቃኘት ኋላቀርነት ነው አሉ፡፡

የጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ ማኅበረሠቦችን በማቀራረብ፣ በተጀመረው ለውጥ አውንታዊ ሚና አንዲጫወቱ የክልሉ ፕሬዚዳንት ጥሪ አቀረቡ፡፡ በዘውግ መሥመር ሁኔትዎችን መቃኘት ኋላቀርነት ነው አሉ፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ በአዲሱ የኢትዮጵያ አንድነት ራዕይና ለውጥ በእጅጉ እንደተነቃቃችም፣ ዩኒቨርስቲውን የጎበኙት አምባሳደር ማይክ ራይነር አስታወቁ፡፡ የጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ሀገራቸው ከመቼውም ጊዜ በላይ ዛሬ እንደምትፈልጋቸው አሳሰቡ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር - በጂግጂጋ ዩኒቨርስቲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG