በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የተያያዘችው የለውጥ ጉዞ ይሳካ ዘንድ የወዳጆቿ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ


ኢትዮጵያ የተያያዘችው የለውጥ ጉዞ ይሳካ ዘንድ የወዳጆቿ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

ኢትዮጵያ የተያያዘችው የለውጥ ጉዞ ይሳካ ዘንድ የወዳጆቿ ድጋፍ እንደሚያስፈለግ አምባሳደር ማይክል ሬይነር ተናገረዋል፡፡ ለዋሽንግተን ዲሲ ከንቲባ በተዘጋጀ የመቀበያ ሥነ ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት አምባሳደር ሬይነር ለውጡን የመደገፉ ተግባር በዋነኝነት የሚጠበቀው ግን ከራሳቸው ከኢትዮጵያውያን ነው ብለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG