አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
በአፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስ ዕዝ ወይም አፍሪኮም፣ በጦር ሠራዊቶች ውስጥ የሚታዩ ጾታ ተኮር ጥቃቶችን ለማስወገድ፣ በደቡባዊ አፍሪካ ከሚገኙ ሃገራት ጋራ በትብብር በመሥራት ላይ ይገኛል። በዚህ ሳምንትም የአፍሪኮም የቀጠና ኃላፊዎች በዛምቢያ አውደ ጥናት በማካሄድ ላይ ናቸው።
ቆንዲሲ ዱቤ ከጋቦሮኔ የላከው ዘገባ ነው።
መድረክ / ፎረም