በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወቅቱ ያልጠበቀ ዝናብ በአማራ ክልል


ወቅቱ ያልጠበቀ ዝናብ በአማራ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:03 0:00

ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ ምክንያት ሊደርስ የሚችለውን የሰብል ጉዳት ለመከላከል የደረሱ ሰብሎችን በአስቸኳይ መሰብሰብ እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ወቅቱን ያልጠበቀው ዝናብ ‘አሳስቦኛል’ ያለው የደቡብ ወሎ ግብርና መምሪያም ተማሪዎች የመንግሥት ሠራተኞችና የፀጥታ ኃይሉ በሰብል ስብሰባው ላይ ተሣትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፏል።

XS
SM
MD
LG