No media source currently available
በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ግቢ ማንነታቸው ለጊዜው አልታወቀም በተባለ ግለሰቦች ትናንት አንድ ተማሪ መገደሉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ሀሰን ዩሱፍ አስታውቀዋል። ግድያውን በመፈፀም የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች ቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።