በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተማሪ ህይወት አለፈ


በወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተማሪ ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ግቢ ማንነታቸው ለጊዜው አልታወቀም በተባለ ግለሰቦች ትናንት አንድ ተማሪ መገደሉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ሀሰን ዩሱፍ አስታውቀዋል። ግድያውን በመፈፀም የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች ቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG