በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድነት ፓርክ ከነገ ጀምሮ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ለጎብኚዎች ክፍት ይደረጋል


በዛሬው ዕለት ከተመረቀው "አንድነት ፓርክ" ውስጥ የዳግማዊ አፄ ምኒሊክ መታሰቢያ
በዛሬው ዕለት ከተመረቀው "አንድነት ፓርክ" ውስጥ የዳግማዊ አፄ ምኒሊክ መታሰቢያ

በኢትዮጵያ ታላቁ ቤተመንግሥት የተገነባው አንድነት ፓርክ የኢትዮጵያና የምስራቅ አፍሪካ መሪዎች በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል። ከጥቂት ቀናት በኋላም ለሕዝብ ክፍት እንደሚሆን ይጠበቃል።

ከሕዝብ ርቆ የቆየው ታላቁ ቤተመንግሥት ለጉብኝት ክፍት መደረጉ፤ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የተጀመረው ለውጥ ተምሳሌት መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የውጭ ቋንቋዎችና ዲጂታል ዘርፍ ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ተናግረዋል።

ከዳግማዊ አፄ ምኒሊክ እስከ ዛሬው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ያሉት መሪዎች ኢትዮጵያን ከ130 ዓመታት በላይ ለሆነ ጊዜ ያስተዳደሩትም ከዚሁ ቤተ መንግሥት ነው።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

አንድነት ፓርክ ከነገ ጀምሮ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ለጎብኚዎች ክፍት ይደረጋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:15 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG