No media source currently available
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አገልግሎቶች ትግራይ ውስጥ በሚካሄደው ውጊያ ምክንያት እየተሰቃዩ ያሉትን በብዙ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለመርዳት እንዳልቻሉ ገልፀዋል።