አስተያየቶችን ይዩ
Print
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ተራድዖ/ዩኤንኤችሲአር/ በኬንያው ደዳብ ካምፕ ሁለት መጠለያዎችን ለኬንያ መንግሥት አስረከበ።
ካምብዮስና ኢፎ የስደተኞች መጠለያዎች የሶማሌ ስደተኞች በፊት ይኖሩበት የነበሩ ሲሆን፣ መጠለያቸውም ወደ 2ሚሊዮን የአሜርካን ዶላር የሚያወጡ ፕሮጀክቶች እንዳሉበት ተነግሯል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ