በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለመጭው ትውልድ - የተሻለ ሰላም፤ የበለፀገ ዓለም - ባራክ ኦባማ


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 68ኛ ጠቅላላ ጉባዔ መክፈቻ ላይ፤ ማክሰኞ፣ መስከረም 14/2006 ዓ.ም፣ ኒው ዮርክ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 68ኛ ጠቅላላ ጉባዔ መክፈቻ ላይ፤ ማክሰኞ፣ መስከረም 14/2006 ዓ.ም፣ ኒው ዮርክ

“ሰዎች በሰላም ተቀምጠው ጭቅጭቆቻቸውን መፍታትና የጋራ ብልፅግናቸውን ማራመድ የመቻላቸው ነገር የማይታሰብ ይመስል ነበር፡፡ አስተሳሰባችንን መለወጥ እንድንችል ግን የሁለት የዓለም ጦርነቶችን ደም መፋሰስ ጠይቋል፡፡”







የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:58 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ቀጥተኛ መገናኛ

ዩናይትድ ስቴትስን ከሽብር ጥቃት መከላከል አስፈላጊ ነው ብለው ባመኑ ጊዜ ቀጥተኛ እርምጃ እንደሚወስዱና በመካከለኛው ምሥራቅ ውስጥ ያሉ የሃገራቸውን ጥቅሞች ለመጠበቅ የሚያስችል ወታደራዊን ጨምሮ ሙሉ ኃይል እንደሚያንቀሣቅሱ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡

ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ኒውዮርክ ላይ በተከፈተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 68ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሥሮች ዓመታት ውስጥ ለዓለም ልዩነት ማምጣት መቻሉን ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ ከላይ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የእንግሊዝኛውን ፅሁፍ ለማግኘት ማገናኛውን ይከተሉ

http://www.whitehouse.gov/the-press-office/2012/09/25/remarks-president-un-general-assembly
XS
SM
MD
LG