በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመጪዎቹ ሁለት ዓመታት መቀነስ እንደሚያሳይ የተለያዩ ትንበያዎች አመለከቱ


ባለፉት ሁለት ዓመታት ከፍተኛ እድገት ያስመዘገበው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመጪዎቹ ሁለት ዓመታት መቀነስ እንደሚያሳይ የአፍሪካ ልማት ባንክ እና የተመድ የልማት ፕሮግራም ትንበያ አመለከተ።

ለዚህ ምክንያቱ በኤልኒኖ ምክንያት የተከሰተው ድርቅ መሆኑ ተገምቷል።

ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ግን ተጽዕኖ አያሳድርም ሲሉ የኢትዮጵያ የፋይናስን እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴታ ተናግረዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመጪዎቹ ሁለት ዓመታት መቀነስ እንደሚያሳይ የተለያዩ ትንበያዎች አመለከቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

XS
SM
MD
LG