አስተያየቶችን ይዩ
Print
የተባበሩት መንግሥታት የወንጀልና የሱስ አምጭ ዕፆች መከላከያ ጽ/ቤት በኤርትራ ጉባዔ እካሄደ ነው፡፡
የተባበሩት መንግሥታት የወንጀልና የሱስ አምጭ ዕፆች መከላከያ ጽ/ቤት ከኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከኢጋድና ኢንተርፖል ጋር በመተባበር ያዘጋጀውና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ ያተኮረው የሦስት ቀናት ጉባዔ ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ