በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ነው” ዋና ጸሐፊ ጉቴሬዥ


“በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ነው” ዋና ጸሐፊ ጉቴሬዥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:50 0:00

በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ ከቁጥጥር ውጪ እየሆነ እና ሁከት እና ውድመት እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እየደረሱ ነው ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ። በየቀኑ ንፁሃን ዜጎች እየሞቱ ነው ያሉት ዋና ፀሃፊ፣ “የውስጥ የነበረው የኢትዮጵያ ግጭት ዓለም አቀፋዊ ይዘት እየያዘ በመምጣቱ የፀጥታው ምክር ቤትን ጨምሮ ሁሉም አካላት ሊያስቡበት ይገባል” ሲሉ ተናግረዋል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG