በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ናይጄሪያ ውስጥ በሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፈኞች ላይ የተወሰደው እርምጃ ተወገዘ


ናይጄሪያ ውስጥ በሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፈኞች ላይ የተወሰደው እርምጃ ተወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:01 0:00

የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር የናይጄሪያ ወታደሮች ሊጎስ ውስጥ በሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፈኞች ከልክ ያለፈ እና ያልተመጣጠነ ሲሉ የገለጹትን ኃይል ተጠቅመዋል በማለት አጥብቀው አወገዙ። ይህን ወንጀል የፈጸሙት ሰዎች ለፍርድ እንዲቀርቡም ከፍተኛ ኮምሽነሯ ሚሼል ባሽሌት አሳስበዋል ሊሳሽ ላይን ከጄኔቫ ዘገባ ይዘናል።

XS
SM
MD
LG