አዲሱን ምርጫ ተከትሎም ሪሺ ሱናክ 57ኛው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስተር ይሆናሉ።
ሪሺ ሱናክ ለፓርቲያቸው መሪነት ለማሸነፍ የበቁት ተፎካካሪዎቻቸው የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን እና ፔኒ ሞርዳውንት ከውድድሩ እራሳቸውን ማግለላቸውን ተከትሎ ነው።
አዲሱን ምርጫ ተከትሎም ሪሺ ሱናክ 57ኛው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስተር ይሆናሉ።
ሪሺ ሱናክ ለፓርቲያቸው መሪነት ለማሸነፍ የበቁት ተፎካካሪዎቻቸው የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን እና ፔኒ ሞርዳውንት ከውድድሩ እራሳቸውን ማግለላቸውን ተከትሎ ነው።