በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሪሺ ሱናክ የእንግሊዝን መንግሥት እየመራ ያለው የወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ ሆነው ተመረጡ


ሪሺ ሱናክ የእንግሊዝን መንግሥት እየመራ ያለው የወግ አጥባቂ ፓርቲ መሪ ሆነው ተመረጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

አዲሱን ምርጫ ተከትሎም ሪሺ ሱናክ 57ኛው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስተር ይሆናሉ።

ሪሺ ሱናክ ለፓርቲያቸው መሪነት ለማሸነፍ የበቁት ተፎካካሪዎቻቸው የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን እና ፔኒ ሞርዳውንት ከውድድሩ እራሳቸውን ማግለላቸውን ተከትሎ ነው።

XS
SM
MD
LG