በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለቪቭ ሆስፒታል በጦርነት ለቆሰሉ ሕፃናት ክብካቤ እያደረገ ነው


ለቪቭ ሆስፒታል በጦርነት ለቆሰሉ ሕፃናት ክብካቤ እያደረገ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

በዩክሬን ላይ የሩሲያ ወረራ ከተጀመረ ጊዜ አንሥቶ፣ ለቪቭ በሚገኘው የኒኮላስ ሕፃናት ሆስፒታል የመጀመሪያ የሕክምና ማዕከል፣ ከዶንባስ ግዛት ቩሌዳር የመጣችውን፣ የዘጠኝ ዓመት ሴት ልጅ ጨምሮ 60ሺሕ ዩክሬናውያን ሕፃናት፣ ሕክምና እየተደረገላቸው ይገኛሉ፡፡

በኦሚሊያን ኦሹዲያክ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG