በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዘለንስኪ የሩሲያ ጄቶች ከዩክሬን አየር እንዲታገዱ የአሜሪካን ኮንግረስ ጠየቁ


ዘለንስኪ የሩሲያ ጄቶች ከዩክሬን አየር እንዲታገዱ የአሜሪካን ኮንግረስ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00

የዩክሬን ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ዛሬ ረቡዕ ለዩናይትድ ስቴትስ የምክር ቤት አባላት ባሰሙት የቀጥታ ንግግር የሩሲያ ኃይሎች ላለፉት ሦስት ሳምንታት በሃገራቸው ላይ እያደረሱ ካሉት ጭፈጨፋ ለመከላከል ብዙ ማድረግ እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡ በአሜሪካ ታሪክ ለረጅም ጊዜ ሆኖ የቆየውን ቁስል በመቀስቀስ ምክር ቤቱና ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የበለጠ ወታደራዊ እርዳታ እንዲሰጧቸው የዩክሬንን አየር ክልል ለበረራ የተከለከል ዞን በማድረግ እንዲወስኑ ጠይቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG