የሩሲያ ኃይሎች ከሦስት ዓመታት በፊት ወረራ ከፈጸሙበት ጊዜ ጀምሮ በየቀኑ በሰሜን ምሥራቅ ዩክሬን ኻርኪቭ ላይ የቦንብ ድብደባ ሲፈጽሙ ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ምንም እንኳን በየዕለቱ ጥቃቶች ቢፈጸሙም፤ በአካባቢው ያሉ አነስተኛ የንግድ ተቋሞች ከዓለም ዙሪያ በሚገኙ በጎ ፍቃደኞች ድጋፍ ሥራቸውን ቀጥለዋል።
አና ኮዚዮስኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የሩሲያ ኃይሎች ከሦስት ዓመታት በፊት ወረራ ከፈጸሙበት ጊዜ ጀምሮ በየቀኑ በሰሜን ምሥራቅ ዩክሬን ኻርኪቭ ላይ የቦንብ ድብደባ ሲፈጽሙ ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ምንም እንኳን በየዕለቱ ጥቃቶች ቢፈጸሙም፤ በአካባቢው ያሉ አነስተኛ የንግድ ተቋሞች ከዓለም ዙሪያ በሚገኙ በጎ ፍቃደኞች ድጋፍ ሥራቸውን ቀጥለዋል።
አና ኮዚዮስኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም