በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሠላሳ ሺህ በላይ የኮንጎ ስደተኞች በጀልባ ኡጋንዳ ገብተዋል


ከሠላሳ ሺህ በላይ የኮንጎ ስደተኞች በጀልባ ኡጋንዳ ገብተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:51 0:00

ካለፈው ጥር ወር አንስቶ ከሠልሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የኮንጎ ስደተኞች በደካማ ጀልባዎች ኡጋንድ ገብተዋል። በሰሜን ምሥራቅ የኮንጎ ዲሞክራስያዊ ሪፖብሊክ ከሚካሄደው የኅብረተሰቦች ግጭት ለመሸሽ ነው የሚሰደዱት። በኮንጎ ዲሞክራስያዊ ሪፖብሊክና በደቡብ ሱዳን በሚካሄደው ግጭት ምክንያት ኡጋንዳ የተጠለሉት የሰደተኞች ብዛት ከ1.4 ሚልዮን በላይ ደርሷል፣ ቁጥሩ እየጨመረ መሄዱም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG