በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድነት ፖሊስ እያስቸገረው እንደሆነ ገለፀ


አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:20 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ የፊታችን ዕሁድ ሚያዝያ 26 / 2006 ዓ.ም ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡

ላቀደው ሰላማዊ ሠልፍ እውቅና የተሰጠው ቢሆንም ፖሊስ ግን “የቅስቀሳ ሥራዬን እያደቀናፈ ነው” ሲል ከስሷል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ።
XS
SM
MD
LG