በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድነት ፖሊስ እያስቸገረው እንደሆነ ገለፀ

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:20 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ የፊታችን ዕሁድ ሚያዝያ 26 / 2006 ዓ.ም ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡

ላቀደው ሰላማዊ ሠልፍ እውቅና የተሰጠው ቢሆንም ፖሊስ ግን “የቅስቀሳ ሥራዬን እያደቀናፈ ነው” ሲል ከስሷል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ።
This item is part of
XS
SM
MD
LG