በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ ኢትዮጵያ ላሉ ስደተኞች ትኩርት እየሰጠች ነው


አሜሪካ ኢትዮጵያ ላሉ ስደተኞች ትኩርት እየሰጠች ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00

አሜሪካ ኢትዮጵያ ላሉ ስደተኞች ትኩርት እየሰጠች ነው

ዩናይትድ ስቴትስ ለስደተኞች በቂ ድጋፍ እንዲደርስ ለማደረግ እየተጋች መሆኗን የሕዝብ፣ የስደተኞችና የፍልሰት ቢሮ ምክትል ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አልዛቤጥ ካምፕቬል ገለፁ።

ጋምቤላ ክልልን ከትናንት ጀምረው የጎበኙት ምክትል ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ “ሙይይል” የሚባለውን ከመቶ ሺህ በላይ ስደተኞች የተጠለሉበትን ሠፈር ጎብኝተዋል።

ስደተኞቹም ያገኙት የነበረው የምግብ ድጋፍ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መቀነሱ እንዳሳሰባቸው ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪድዮ ዘገባ ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG