No media source currently available
በሩዋንዳ የአንድ በዘር ፍጅቱ መሣተፉን ያመነ ሰው እና ከፍጅቱ በሕይወት በተረፈ ቤተስብ አባል ልጆች መካከል ጋብቻ ተፈጽሟል። ይህም በፍጅቱ ሳቢያ የተፈጠረውን ቂም በቀል ለማስወገድ አዲስ ምክንያት ሆኗል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ