በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትራምፕ ጉዳይ በይፋ ይመረመራል


ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሚያስከስስ እና ከሥልጣን የሚያስነሳ ጥፋት ፈፅመው እንደሆነ በተወካዮች ምክር ቤቱ የተጀመረውን ምርመራ ተቋማዊ ቅርፅ ለማስያዝ የታሰበ ድምፅ ትናንት በእንደራሴዎቹ ተሰጥቷል።

የሁለቱም ፓርቲዎች እንደራሴዎች ወገን ለይተው ነው ድምፅ የሰጡት።

የምርመራው ሂደት ከእንግዲህ በአደባባይ እንደሚቀጥል አፈ ጉባዔዋ ናንሲ ፔለሲ አስታውቀዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የትራምፕ ጉዳይ በይፋ ይመረመራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:47 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG