ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ ከሦስቱ የዩናይትድ ስቴትስ ዋነኛ የንግድ ሸሪኮች ወደ አገራቸው በሚገቡ ምርቶች ላይ ቀረጥ እጥላለሁ’ ሲሉ ዝተዋል።
የአሜሪካ ድምጹ ኬኔ ፋራቦው ያደረሰን ዘገባ ትረምፕ በውሳኔያቸው ከጸኑ ርምጃው ሊያስከትል የሚችለውን ኢኮኖሚያዊ ተፅእኖ ይፈትሻል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ ከሦስቱ የዩናይትድ ስቴትስ ዋነኛ የንግድ ሸሪኮች ወደ አገራቸው በሚገቡ ምርቶች ላይ ቀረጥ እጥላለሁ’ ሲሉ ዝተዋል።
የአሜሪካ ድምጹ ኬኔ ፋራቦው ያደረሰን ዘገባ ትረምፕ በውሳኔያቸው ከጸኑ ርምጃው ሊያስከትል የሚችለውን ኢኮኖሚያዊ ተፅእኖ ይፈትሻል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
መድረክ / ፎረም