በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለ ኖቤል የሰላም ሽልማቱ

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ
ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

ፕሬዚዳንት ትረምፕ ባለፈው ሣምንት ስለ ኖቤል የሰላም ሽልማት የተናገሩት "ኤርትራ ግብፅ መስላቸው ነው" የሚሉ አስተያየቶች እየተሰሙ ነው።

በኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ብዙ በመናገር የሚታወቁት የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር የነበሩት ኸርማን ኮኽን አንዱ ናቸው።

የተወካዮች ምክር ቤቱ የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴም ተመሣሣይ ሃሣብ አለው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ስለ ኖቤል የሰላም ሽልማቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:10 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG