በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ የመጨረሻው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ክርክር ዛሬ ይካሄዳል


የዩናይትድ ስቴትስ የመጨረሻው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ክርክር ዛሬ ይካሄዳል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ጆ ባይደን ዛሬ ማታ ክርክር ያካሂዳሉ። ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው እአአ ህዳር 3ቀን የሚካሄድ ሲሆን ይህ የዛሬው የመጨረሻው ክርክራቸው ይሆናል። የቪኦኤዋ ካሮላይን ፕረሱቲ ከቴኒሲ ናሽቪል ከተማ ያጠናቀረችውን ዘገባ ይዘናል።

XS
SM
MD
LG