በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትረምፕ በምክር ቤት ንግግራቸው የአስተዳደራቸውን የመጀመሪያ እርምጃዎች አወደሱ


ትረምፕ በምክር ቤት ንግግራቸው የአስተዳደራቸውን የመጀመሪያ እርምጃዎች አወደሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:52 0:00

ትረምፕ በምክር ቤት ንግግራቸው የአስተዳደራቸውን የመጀመሪያ እርምጃዎች አወደሱ

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ትላንት ማክሰኞ ምሽት ለዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤቶች ጣምራ ጉባኤ ባሰሙት ንግግር የፌዴራል መንግሥቱን መጠን እና ተጽዕኖ ለመቀነስ አስተዳደራቸው የወሰዳቸውን ቀዳሚ ርምጃዎች በማድነቅ አውስተዋል፡፡ በአሜሪካ የቅርብ የንግድ አጋሮች ላይ የጣሉትን ከፍተኛ ቀረጥ እና ዩክሬን የሩሲያን ወረራ ለመመከት የገባችውን ጦርነት እንድታቆም የሚያደርጉትን ግፊት ጨምረው ዘርዝረዋል።

በሥነ ሥርዓቱ ላይ የታደሙ ዲሞክራት የምክር ቤቶቹ አባላት በበኩላቸው ተቃውሟቸውን ግልጽ አድርገዋል።

የአሜሪካ ድምጽ የኋይት ሀውስ ቢሮ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያደረሰችንን ዘገባ አሉላ ከበደ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG