በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ሰልፍ በባህር ዳር

በመላ ሀገሪቱ በሹፌሮች ላይ እየደረሰ ያለውን ግድያና አፈና መንግሥት እንዲያስቆም የሚጠይቅ ሰልፍ በባህር ዳር ከተማ ተካሄደ።

ሰልፉን ያካሄዱት የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ሲሆኑ መንግሥት ጥቃቱን ካላስቆመ ሥራ እናቆማለን ሲሉ ተደምጠዋል።

የክልሉ ሰላምና ደኅንነት ቢሮ በበኩሉ ችግሩ በቅርቡ መፍትኄ ያገኛል ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ሰልፍ በባህር ዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG