በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህወሓት መግለጫ


የህወሓት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

እሳትና ጭድ የሆኑ ፓርቲዎች ሊዋሃዱ አይችሉም፤ ከተዋሃዱም ኢህአዴግን ከማፍረስ አልፎ ሃገርን ያፈርሳል - ብሏል የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሰባት ቀናት ሲያካሄድ የነበረውን ስብሰባ ትናንት ሲያጠናቅቅ ባወጣው መግለጫ። የኢህአዴግ ፅሕፈት ቤት በበኩሉ ውህደት ሃገራዊ አንድነትን የሚፈጥር መሆኑን ያካሄድኩት ጥናት አሳይቷል ብሏል።

XS
SM
MD
LG