በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለደቡብ ክልል ክስ የትግራይ ኮምዩኒኬሽንስ መልስ

በወላይታ ዞን ስለታሠሩ ባለሥልጣናት የክልሉ መንግሥት ትናንት ማብራሪያ ሲሰጥ ከህወሓትና ከኦነግ ሽኔ ጋር በመተባበር ጥፋት እያሴሩ ነበር ማለቱን ተከትሎ የትግራይ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሓዱሽ ካሱ መልስ ሰጥተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለደቡብ ክልል ክስ የትግራይ ኮምዩኒኬሽንስ መልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG