በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔ የፊታችን ማክሰኞ ይጀመራል


አቶ ዓለም ገብረዋኅድ
አቶ ዓለም ገብረዋኅድ

የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር - ሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔውን የፊታችን ማክሰኞ፤ መስከረም 16/2011 ዓ.ም. እንደሚጀምር አስታውቋል።

የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር - ሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔውን የፊታችን ማክሰኞ፤ መስከረም 16/2011 ዓ.ም. እንደሚጀምር አስታውቋል።

በጉባዔው ላይ ድምፅ ያላቸውና የሌላቸው እስከ 1300 ተሣታፊዎችና 350 የሚሆኑ ተጋባዥ እንግዶች እንደሚገኙ የሕወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የግንባሩ ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዓለም ገብረዋኅድ ለጋዜጠኞች አስታውቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የሕወሓት አሥራ ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔ የፊታችን ማክሰኞ ይጀመራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:04 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG