በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህወሓት መሪዎች እና የቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጉዳይ ሊታይ ነው


በህወሓት መሪዎችና የቀድሞ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት እንዲሁም ወታደራዊ መኮንኖች ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ መደበኛ ክስ የሚከፈት መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ።

በአሰቃቂው የማይካድራ ጭፍጨፋ ላይ ከተሳተፉት መካከል የአብዛኞቹ ማንነት እንደሚታወቅም ተገለጸ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የህወሓት መሪዎች እና የቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጉዳይ ሊታይ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:58 0:00


XS
SM
MD
LG