በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አየር ኃይል ህወሓት ሊጠቀምባቸው አስቧል ያላቸውን ኢላማዎች አወደመ


አየር ኃይል ህወሓት ሊጠቀምባቸው አስቧል ያላቸውን ኢላማዎች አወደመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ህወሓት ሊጠቀምባቸው አስቧል ያላቸውን ኢላማዎች ከጥቅም ውጭ እያደረጋቸው መሆኑን ገለጸ። የመገናኛ ሥርዓቱን በማቋረጥ የሰሜን እዝን አስመትተዋል ያላቸውን ጀነራልና መኮንኖች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ደግሞ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።

XS
SM
MD
LG