በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ


የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:40 0:00

ጎንደር ከተማ በተከበረው የጥምቀት በዓል ላይ ለምዕመናን መቀመጫ ተብሎ የተዘጋጀ ርብራብ እንጨት በመደርመሱ የአሥራ ሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ የመቁሰል አደጋም ደርሷል፤ ከመቶ በላይ ሰዎች ቀላልና ከባድ የመቁሰል አደጋ መድረሱ ተገለፀ።

XS
SM
MD
LG