በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጥምቀት በጎንደር


ጥምቀት በጎንደር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00

ወደ 2ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች እንደሚሣተፉበት የሚጠበቀዉና በጎንደር ከተማ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊ የፀጥታ ሥራዎችን መሰራታቸውን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለፁ፡፡ የጥምቀት በዓል በማይዳስሱ ቅርሶች ውስጥ የዓለም ቅርስ ሆኖ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባህል ድርጅት ዘንድሮ መመዝገቡ ይታወሳል፡፡

XS
SM
MD
LG