በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢራን ለአካባቢዋ ስጋት መሆኗን የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጠቆሙ


የዩናይትድ ስቴትሱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን
የዩናይትድ ስቴትሱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን

“ኢራን ለአካባቢዋ ስጋት ነች፣ እናም ቴህራን ላይ ከአሁኑ እርምጃ ካልተወሰደ ሥጋቱና አለመረጋጋቱ በመላው ዓለም ይሰስፋል” ሲሉ፣ የዩናይትድ ስቴትሱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን አሳሰቡ።

“ኢራን ለአካባቢዋ ስጋት ነች፣ እናም ቴህራን ላይ ከአሁኑ እርምጃ ካልተወሰደ ሥጋቱና አለመረጋጋቱ በመላው ዓለም ይሰስፋል” ሲሉ፣ የዩናይትድ ስቴትሱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን አሳሰቡ።

“ኢራን በመንግሥት ደረጃ ሽብርተኛነትን የምትደግፍ ሀገር ነች። በርካታ ውዝግቦችን የምታባብስና፣ ዩናይትድ ስቴትስም በየመን፣ በሦርያ፣ በኢራቅና በሊባኖስ ላይ የምትከተለውን ፖሊሲ የምታጣጥል፣ በእሥራኤል ላይም የሚካሄድ ጥቃትን የምትደግፍ ነች።”የዩናይትድ ስቴትሱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቴለርሰን።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኢራን ለአካባቢዋ ስጋት መሆኗን የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጠቆሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG