በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል ምክር ቤት የተቃውሞ ውሳኔ


TPLF
TPLF

የትግራይ ክልል ምክር ቤት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣውን የድንበርና የማንነት ጉዳዮች ኮምሽን አዋጅ ተቃወመ።

ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ የጸደቀውን አዋጅ “ሕገ-መንግስታዊ አይደለም” ሲል ውሳኔ ማሳለፉን ጠቅሶ ዓለም ፍስሃ ከመቀሌ ተከታዩን አድርሶናል።

የትግራይ ክልል ምክር ቤት የተቃውሞ ውሳኔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG