በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቴሌቶን በመቀሌ ተካሄደ

በትናንትናው ዕለት በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በተዘጋጀው ቴሌቶን ገቢ ማሰባሰብያ መርኃግብር ከግማሽ ቢልዮን ብር በላይ ለትግራይ ልማት ለማበርከት ቃል ተግብቷል።

የትግራይ መንግሥት ከህዝብ የገንዘብ ድጋፍ በጠየቀው መሰረት ነው ገቢ ማሰባሰብያ ፕሮግራም የክልሉ ባለኃብቶችና ነጋዴዎች መድረኩን ያዘጋጁት።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ቴሌቶን በመቀሌ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

ቴሌቶን በመቀሌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:50 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG