በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ


በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:11 0:00

በትግራይ ክልል ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ የተቋረጠው የስልክ አገልግሎት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደገና መጀመሩን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG