No media source currently available
በትግራይ ክልል ከትናንት ከሰዓት ጀምሮ የተቋረጠው የስልክ አገልግሎት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደገና መጀመሩን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ አስታውቀዋል።