በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል መሪ የኤርትራ መንግሥት ወረራ አካሄደብን አሉ


የትግራይ ክልል መሪ፦ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል
የትግራይ ክልል መሪ፦ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል

የኤርትራ መንግሥት በባድመ በኩል ዛሬ ጠዋት ወረራ አካሄደ ሲል የትግራይ መንግሥት ገለፀ።

የክልሉ መንግሥት መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል በሰጡት ማብራሪያ በፌዴራል እና በአማራ ክልል መንግሥታት የተካሄደውን ወረራ እየመከትን እያለን እነርሱን ለማገዝ የኤርትራ መንግሥት በጀርባ ወጋን ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የትግራይ ክልል መሪ የኤርትራ መንግሥት ወረራ አካሄደብን አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00


XS
SM
MD
LG